1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በጅማ አካባቢ የተከሰተዉ ግጭትና የመፍትሄ ሂደት

ረቡዕ፣ የካቲት 30 2003

በጅማ ዞን ፤ አሰንዳቦ አካባቢ የተቀሰቀሰ የሃይማኖት ግጭት መንስኤ አሁንም በሃይማኖት መሪዎችና በህግ እየተጣራ ይገኛል።

https://p.dw.com/p/R7dr
ምስል picture alliance/imagestate/Impact Photos

በኢትዮጵያ እስልምና ምክር ቤት የፅህፈት ቤት ኃላፊ ሀጅ ጀማል መሀመድ ሳልህንና የኢትዮጵያ ሃይማኖት መሪዎች የጋራ መድረክ አስተባባሪ እንዲሁም የመካነ እየሱስ ቄስ የሆኑት ፤ ቄስ ኢተፋ ጎበና ስላለው ሂደት የሚከተለውን ብለዋል። ከዘገባው ያገኙታል።

ልደት አበበ

ሸዋዬ ለገሠ