በድርቅ ለተጎዱ የሚደርስ የርዳታ መዋጮ21 የካቲት 2008ሰኞ፣ የካቲት 21 2008ኢትዮጵያ ውስጥ በድርቅ ለተጎዳው ህብተሰብ ከተለያዩ አካላት የሚደረገው የርዳታ መዋጮ መጠኑ ይለያይ እንጂ ርዳታዉ እንደቀጠለ መሆኑ ተገለፀ።https://p.dw.com/p/1I4Pyምስል picture alliance / dpaማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ከድርጅቶች፣ የንግድ ተቋማት እና ግለሰቦች ርዳታ ከሰጡት ጎን፤ 52ኛ ዓመቱን ያከበረው የኢየሩሳሌም ድርጅት የሚገኝበት ሲሆን 500 000 ብር መለገሱን አስታውቋል። ስለ ርዳታ መዋጮዎች እና ለተጎጂዎች ስለሚደረገው ድጋፍ የአዲስ አበባው ወኪላችን ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ልደት አበበ አርያም ተክሌ