በዝግ የቀጠለዉ የኢህአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ
ዓርብ፣ መጋቢት 14 2010ማስታወቂያ
በዋናነት የፓርቲዉን ሊቀመንበር ብሎም የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ይሰይማል ተብሎ የሚጠበቀዉ የኢህአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ ለትናንት አንዳች ዉጤት ላይ ደርሳል ተብሎ ቢጠበቅም ያለምንም ፍንጭ ዛሬም ስብሰባዉ ቀጥሏል። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ አንድ የፖለቲካ ተንታኞች ግን ሃሳብን ከላይ ወደታች ማዉረድ በለመደዉ በግንባሩ አካሄድ አዲስ ነገር እንዳልሆነ ይናገራሉ። ከአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር ተከታዩን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ