1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በዝግ የቀጠለዉ የኢህአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ

ዓርብ፣ መጋቢት 14 2010

የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኢህአዴግ በያዝነዉ ሳምንት መጀመሪያ ቀናት አንስቶ በዝግ ስብሰባዉን እያካሄደ ይገኛል። ከምክር ቤቱ ስብሰባ የሚወጣ አንዳችም መረጃ ባለመኖሩ ጉዳዩን በትኩረት የሚከታተለዉ ወገን የየራሱን ግምትና አስተያየት እየተዋወጠ ነው።

https://p.dw.com/p/2us1j
20.06.2013 DW Online Karten Basis Aethiopien spanisch

 በዋናነት የፓርቲዉን ሊቀመንበር ብሎም የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ይሰይማል ተብሎ የሚጠበቀዉ የኢህአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ ለትናንት አንዳች ዉጤት ላይ ደርሳል ተብሎ ቢጠበቅም ያለምንም ፍንጭ ዛሬም ስብሰባዉ ቀጥሏል። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ አንድ የፖለቲካ ተንታኞች ግን ሃሳብን ከላይ ወደታች ማዉረድ በለመደዉ በግንባሩ አካሄድ አዲስ ነገር እንዳልሆነ ይናገራሉ። ከአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር ተከታዩን ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ