1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በውጭ ያሉ አፍሪቃውያን የሚልኩት ገንዘብና አፍሪቃ

ረቡዕ፣ ኅዳር 25 2006

በአውሮጳ ፣ በዩኤስ አሜሪካ እና በመካከለኛ ምሥራቅ የሚኖሩ አፍሪቃውያን በትውልድ አገሮቻቸው የሚኖሩ ዘመዶቻቸውን መርጃ በያመቱ በብዙ ሚልዮን ዶላር የሚገመት ገንዘብ ይልካሉ።

https://p.dw.com/p/1ASrK
Saudi Arabien Riad Unruhen
ምስል AFP/Getty Images

ይኸው አፍሪቃውያኑ የሚልኩት ገንዘብ ከዘመዶቻቸው አልፎ ለአገራቱ፣ ለኢትዮጵያ ጭምር የምጣኔ ሀብትም ትልቅ ጥቅም እንደሚያስገኝ ዓለም አቀፍ ተቋማት በየጊዜው የሚያወጡዋቸው ጥናቶች አረጋግጠዋል። በሳውዲ የነበሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን ካለፉት ጥቂት ሳምንታት ወዲህ ወደ ሀገራ እየተመለሱ ያሉበት ድርጊት በዚሁ የምጣኔ ሀብት ዘርፍ ላይ ምን ዓይነት ተፅዕኖ ሊኖረው ይችላል?

ድልነሳው ጌታነህ

ተክሌ የኋላ