በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የገና በዓል አከባበር
ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 30 2005ማስታወቂያ
ፆሙን ፈቶ ባጋጣሚም ሆነ በራሱ ፍላጎት ዕረፍት ማግኘት የቻለውም ተሰባስቦ በዓሉን ማክበሩ አልቀረም። ስራ የዋለውም ሰው ማምሻውን ተሰባስቦ የእንኳን አደረሰህ ምኞቱን መለዋወጡ አብሮ መብላት መጠጣቱ አይቀርም። በሳውዲ ዐረቢያ፡ በእሥራኤል በጀርመን፡ በብሪታንያ፡ በዩኤስ አሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዕለቱን እንዴት እንደሚያከብሩት በነዚሁ ሀገራት የሚገኙት ወኪሎቻችን የተለያዩ ዘገባዎች ልከውልናል።
ነቢዩ ሲራክ፡ ግርማው አሻግሬ፡ ይልማ ኃይለ ሚካኤል፡ ሀና ደምሴ እና አበበ ፈለቀ
አርያም ተክሌ፡