1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የገና በዓል አከባበር

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 30 2005

የፈረንጆቹን ገና ና አዲስ ዓመት ያከበሩ በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዛሬ ደግሞ የኢትዮጵያውያኑን ገና እያከበሩ ነው። በሰው ሀገር ሕግና ስርዓት የመገዛት ነገር ሆኖ ዛሬ እንደ በዓል ተቆጥሮ ስራ ዝግ ባይሆንም የፆመው

https://p.dw.com/p/17FZp
Unter einem mit Kugeln dekoriertem Weihnachtsbaum liegen am 28.10.2011 auf der Christmas Messe in Hannover Geschenke. pixel
ምስል picture alliance/dpa Themendienst

ፆሙን ፈቶ ባጋጣሚም ሆነ በራሱ ፍላጎት ዕረፍት ማግኘት የቻለውም ተሰባስቦ በዓሉን ማክበሩ አልቀረም። ስራ የዋለውም ሰው ማምሻውን ተሰባስቦ የእንኳን አደረሰህ ምኞቱን መለዋወጡ አብሮ መብላት መጠጣቱ አይቀርም። በሳውዲ ዐረቢያ፡ በእሥራኤል በጀርመን፡ በብሪታንያ፡ በዩኤስ አሜሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዕለቱን እንዴት እንደሚያከብሩት በነዚሁ ሀገራት የሚገኙት ወኪሎቻችን የተለያዩ ዘገባዎች ልከውልናል።

ነቢዩ ሲራክ፡ ግርማው አሻግሬ፡ ይልማ ኃይለ ሚካኤል፡ ሀና ደምሴ እና አበበ ፈለቀ
አርያም ተክሌ፡

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ ዘገባዎች አሳይ