በእንተ ስማ ለማርያም!30 ጥር 2000ዓርብ፣ ጥር 30 2000የቄስ ትምህርት ቤት ትዝታ! በአገራችን ለዘመናዊዉ ትምህርት መዳበር መሰረት የሆነዉን የቄስ ትምህርት ቤትን የጎበኘ ዳዊት የደገመ ትምህርት ይገባዋል፣ ጭንቅላቱም ክፍት ነዉ ይባላልhttps://p.dw.com/p/E0lpመልክተ ዮሐንስ ሐዋርያ ወልደ ዘብዴዎስምስል UNOማስታወቂያበቄስ ትምህርት ቤት ስለ ንባብ ትምህርት የቅኔ ድርደራ፣ ስላለዉ የልመና ስርአት እና ትዝታቸዉ የሚያወጉንን በተጨማሪ በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ቤተክርስትያን ቅጽር ግቢ የሚያስተምሩ ሄኔታን በዛሪዉ ዝግጅታችን ጋብዘናል ያድምጡ