በኤርትራ የፕሪስ ነጻነት መጨለም2 ጥር 2000ዓርብ፣ ጥር 2 2000ኤርትራዊ ጋዜጠኛ እንዲሁም በድራማ እና በግጥም ጽሁፎቹ ታዋቂነትን ያተረፈዉ ፍስሃዩ ዮሃንስ ልክ የዛሪ አመት የት እንደደረሰ ያልታወቀበትን ቀን በማሰብ በኔዘርላንድ የሚገኘዉ የኤርትራ ሰነዶች ምርምር እቀባ ድርጅት Ertriean Research & Documentation Center የፕሪስ ነጻነት በኤርትራ ጨልሟል በማለት የጹሁፍ መግለጫቸዉን ዛሪ ይፋ አድርጎአልhttps://p.dw.com/p/E0Zvማስታወቂያበኤርትራ የፕሪስ ነጻነት ተረግጦአል! ህዝቡም በአንባገነናዊዉ አስተዳደር እየተሰቃየ ነዉ! የሚሉትን ቀድሞ የፕሪዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የቅርብ አመካሪ የነበሩት እና በአሁኑ ወቅት መቀመጫዉን በኔዘርላንድ ያደረገዉ ለኤርትራዉያን ዜጎች የሚሟገተዉ ድርጅት ዋና ጸሃፊን አቶ ኔጋሲ ጸጋይን አዜብ ታደሰ በስልክ አነጋግራ ይህን አጠናቅራለች