1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮ ቴሌኮም ላይ የተመሰረተው ክስና የሰራተኞች ስሞታ

ሐሙስ፣ ሐምሌ 7 2003

የኢትዮጵያ ሰራተኞች እና አሰሪዎች ወሳኝ ቦርድ በሰራተኞቹ የተከሰሰውን ኢትዮ ቴሌኮምን ጉዳይ በዛሬው ዕለት ተመልክተዋል።

https://p.dw.com/p/RZrU
ምስል picture alliance/dpa

ችሎቱ የተሰየመው ተከሳሽ ኢትዮ ቴሌኮም በአዲሱ ስርአተ አመራሩ በጀመረውመዋቅራዊ ተሀድሶ ባጠቃላይ የሰራተኛውንና የድርጅቱን ህልውናን የሚያጠፋ ርምጃን በመውሰድ ላይ በመሆኑ ከዚህ ተግባሩ እንዲታቀብ በስራተኞቹ ማህበር ላቀረበለት ክስ መልስ ለመሰማት ነበር። በሌላም በኩል የኢትዮጵያ ቴሌኮም 339 የድሬዳዋ ሰራተኞችን ያለምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ አሰናበቷል። የኢትዮጵያ ቴሌኮም በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ብቻ በተጣፈ ደብዳቤ ያደረገውን የቅነሳ ተግባር ከስራ የተባረሩት ሰራተኞች ኢፍትሃዊ ነው ሲሉ አጥብቀው ኮንነዋል።

ታደሰ እንግዳው
ዮሀንስ ገብረእግዚአብሄር
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ