በአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ የተሰጠ አስተያየት23 ነሐሴ 2003ሰኞ፣ ነሐሴ 23 2003በአባል አገሮች መካከል የተፈጠረው የሀሳብ ልዩነት በሊቢያ የሽግግር መንግስት ላይ ብዙም የሚያመጣው ችግር እንደሌለ ነው። የፖለቲካ ጉዳይ ተንታኝ - ፉአድ ሄክማት ዛሬ ለዶይቸ ገለፁ።https://p.dw.com/p/Rigzየሊቢያ የሽግግር ም/ቤት ተጠሪ - ሙስተፋ አብዱልምስል picture alliance/landovማስታወቂያያለፈው ዓርብ በሊቢያ ጉዳይ ሲመክር የዋለዉ የአፍሪቃ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በጋራ አቋም በመያዙ ጥያቄ ላይ መወዛገቡ ይታወሳል። ይኼው በአባል አገሮች መካከል የተፈጠረው የሀሳብ ልዩነት በሊቢያ የሽግግር መንግስት ላይ ብዙም የሚያመጣው ችግር እንደሌለ ነው። የፖለቲካ ጉዳይ ተንታኝ - ፉአድ ሄክማት ዛሬ ለዶይቸ ቬለ የገለፁት። ልደት አበበ አነጋግራቸዋለች። ልደት አበበ አርያም ተክሌ