1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአፋር ክልል የተሰረቀው የርዳታ እህል ጉዳይ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 11 2004

ከለጋሽ ሀገሮች የሚገኘውን የርዳታ እህል ለተረጂዎች በአግባቡ እንዲደርስ መንግሥት ጠንካራ ቁጥጥር እንዲያደርግ ተጠየቀ። ይህ ጥያቄ ሊቀርብ የቻለው ሰሞኑን በአፋር ክልል ዞን ሶስት ከአዋሽ ሸለቆ መጋዘን ወደ ሀረር ድሬዳዋ ይጓጓዝ የነበረ የርዳታ እህል በመንገድ ከተሰረቀ በኋላ ነው።

https://p.dw.com/p/14hDb
(FILE) A file photograph dated 2011 showing camels with their guide at Danakil desert in northern Ethiopia in front of Erta Ale volcano. Reports state that on 18 January 2012, the Ethiopian government said that two Germans, two Hungarians and an Austrian tourists were killed by gunmen as they visited Erta Ale volcano in the remote region of Afar in northern Ethiopia in early hours of 17 January. Gunmen also kidnapped two Germans and two Ethiopians while injuring a Hungarian and an Italian in an attack took place near the Eritrean border. Ethiopia blamed its neighbor Eritrea for the attack, but Eritrea dismissed the allegation. In 2007, five Europeans and 13 Ethiopians were kidnapped in Afar region that is prone to banditry and separatist rebel fighters' movement. EPA/JOSEF FRIEDHUBER
ምስል picture-alliance/dpa


በስድስት የጭነት ተሽከርካሪዎች ሲጓጓዝ ሳለ የተሰረቀው የእህል ርዳታ በፖሊስ ቁጥጥር የዋለው በሕዝብ ጥቆማ እንደነበር የድሬዳዋ ዘጋቢያችን ዮሀንስ ገብረእግዚአብሄርያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ