በአሸባሪነት የተጠረጠሩ ሙስሊሞች የክስ ሂደት 21 ኅዳር 2005ዓርብ፣ ኅዳር 21 2005የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተና ፍርድ ቤት 4 ተኛ ወንጀል ችሎት ዛሬ በእነ አቡበከር አህመድ መዝገብ በአሸባሪነት በተጠረጠሩ 31 ተከሳሾች ጉዳይ የአቃቤ ህግን መቃወሚያ አዳምጦ ትዕዛዝ አስተላለፈ ። ችሎቱ ከግራ ቀኝ የቀረቡትን መቃወሚያዎች መርምሮhttps://p.dw.com/p/16tsdምስል APማስታወቂያ ብይን ለመስጠት ለህዳር 27 ፣ 2005 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል ። ዛሬ በችሎቱ አካባቢ መቆም በመከልከሉ ሙስሊሞች እንደ ከዚህ ቀደሙ ተሰብሰበው አጋርነታቸውን መግለፅ አመቻላቸውን ችሎቱን የተከታተለው ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘግቧል ። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ሂሩት መለሰ አርያም ተክሌ