ፖለቲካአፍሪቃበትግራዩ ጦርነት የተገደሉ የኃይማኖት አባቶች21 ግንቦት 2013ቅዳሜ፣ ግንቦት 21 2013በትግራይ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ከ326 የሃይማኖት አባቶች መገደላቸው የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ። ጉባኤው እንዳለው በትግራይ ሲካሄድ በነበረው ውግያ 12 ቤተእምነቶችም በከባድ መሳርያ ተመትተው ወድመዋል አልያም ጉዳት ደርሶባቸዋል።https://p.dw.com/p/3u9fMምስል Maria Gerth-Niculescu/DWማስታወቂያበትግራይ ጦርነት የተገደሉ ኃይማኖት አባቶች To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioበትግራይ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ከ326 የሃይማኖት አባቶች መገደላቸው የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ። ጉባኤው እንዳለው በትግራይ ሲካሄድ በነበረው ውግያ 12 ቤተእምነቶችም በከባድ መሳርያ ተመትተው ወድመዋል አልያም ጉዳት ደርሶባቸዋል። ዝርፍያ የተፈጸመባቸው እንዳሉም አመልክቷል። ሚሊዮን ኃይለስላሴ ታምራት ዲንሳ እሸቴ በቀለ