1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሶማሊያ የምግብ ዕርዳታ ስርጭት መስተጓጓል

ረቡዕ፣ የካቲት 11 2001

በጦርነት በተመሰቃቀለችው ና ድርቅ በበረታባት በሶማሊያ በርካታ ዜጎች የምግብ ዕርዳታ ጥገኛ ናቸው ።

https://p.dw.com/p/Gwo0
ምስል AP

በጦርነቱ የተፈናቀሉ ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች እንዲሁም ከህዝቡ አንድ ሶሶተኛው የምግብ ዕርዳታ ጠባቂ ሆነዋል ። ለነዚህ ህዝቦች የምግብ ዕርዳታ ከሚያከፋፍሉት ዓለም ዓቀፍ የዕርዳታ ድርጅቶች አንዱ የዓለም የምግብ ድርጅት በእንግሊዘኛው ምህፃር WFP ነው ። ይሁንና ድርጅቱ ከቅርብ ጊዜያት አንስቶ በአንዳንድ የሶማሊያ አካባቢዎች የምግብ ዕርዳታ የማከፋፈሉን ስራ አቋርጧል ። ምክንያቱን የድርጅቱ የጀርመን የኦስትሪያና የስዊትዘርላንድ ቅርንጫፍ ሀላፊ ራልፍ ዙድሆፍ ያስረዳሉ

HM,AA