የጀልባ ስደተኞች በሜዲተራንያን ሰጠሙ
ሰኞ፣ ጥር 8 2009ማስታወቂያ
የጣልያን የባሕር ጠረፍ ጠባቂዎች ከፍሮንቴክስ ጋር በመተባበር ባለፉት ሦስት ቀናት ሜዲተራንያን ባሕር ላይ ሲንሳፈፉ ለአደጋ የተጋለጡ 1,800 ስደተኞች ባህር ዉስጥ ከመስመጥ መታደጋቸዉ ተገልጿል። ቅዳሜ ዕለት ተሰዳጆች ላይ የደረሰዉን አደጋ አስመልክቶ ሮም የሚገኘዉ ወኪላችን ተኽለዝጊ ገብረየሱስ፤ ኤጀንስያ አበሻ የተሰኘው የባህር ላይ ስደተኞችን የሚረዳው ግብረ ሰናይ ድርጅት መሥራችና መሪ አባ ሙሴ ዘርአይን አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።
ተኽለዝጊ ገብረየሱስ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ