1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሀዋሳ በጦርነት ለተፈናቀሉ ርዳታ ተሰበሰበ

ሰኞ፣ ኅዳር 20 2014

በኢትዮጵያ ሰሜናዊ ክፍል እየተካሄድ የሚገኘውን ጦርነት ተከትሎ ለተፈናቀሉ ወገኖች በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎቸ የሚገኙ ነዋሪዎች ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ። የሀዋሳ ከተማ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችም በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ70 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አሰባስበዋል። 

https://p.dw.com/p/43cRu
Äthiopien Tsegaye Tuke  Hawassa Spenden IDPs
ምስል Shewangizaw Wegayehu/DW

ለተፈናቃዮች ከ 7 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰብስቦአል

በኢትዮጵያ ሰሜናዊ ክፍል እየተካሄድ የሚገኘውን ጦርነት ተከትሎ ለተፈናቀሉ ወገኖች በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎቸ የሚገኙ ነዋሪዎች ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ። የሀዋሳ ከተማ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችም በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ዜጎች ከ70 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አሰባስበዋል። 
ዛሬ በተካሄደው በድጋፍ ሥነ-ስርዓት ላይ የተገኙት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ረዳት ፕሮፌሰር ፀጋዬ ቱኬ ኢትዮጵያዊያን አገራቸው ፈርሶባቸው እንደተቸገሩ ሰዎች እንዳንሆን መተባበር ይኖርብናል ብለዋል።
ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ
አዜብ ታደሰ 
ነጋሽ መሐመድ 

Äthiopien Tsegaye Tuke  Hawassa Spenden IDPs
ምስል Shewangizaw Wegayehu/DW