1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶርያ እና የምዕራባውያት ሀገራት ጥቃት

ሰኞ፣ ሚያዝያ 8 2010

አሜሪካ፣ ብሪታንያ እና ፈረንሳይ በዜጎቹ ላይ የተከለከለ የኬሚካል ጦር መሳሪያ ተጠቅመዋል የበሽር አልአሳድ መንግስት ላይ ባለፈው ቅዳሜ ንጋት ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸማቸው ይታወሳል።

https://p.dw.com/p/2w9Gi
Israel bestätigt Angriff auf mutmaßlichen syrischen Reaktor 2007
ምስል Reuters/IDF

የሚሳይል ጥቃት በሶርያ

ሶስቱ ምዕራባውያን ከተለያየ አቅጣጫዎች በድምሩ 105 ሚሳኤሎችን ወደ ሶሪያ በማስወንጨፍ አንደ የኪሚካል ጦር መሳሪያ የምርምር ማዕከልን እና ሁለት ማምረቻዎችን ሙሉ ለሙሉ ማውደማቸውን አስተውቀዋል። የብራስልሱ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴ አለም አቀፉ ማህብረሰብ ለሶሪያ የአየር ድብደባ የሰጠው ምላሽን ዳስሷል።

 

ገበያው ንጉሴ

ተስፋለም ወልደየስ

ነጋሽ መሀመድ