1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ በጎንደርና ደሴ

ሰኞ፣ ሐምሌ 8 2005

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ ፤«የሚሊዮኖች ድምፅ ለነጻነት »በሚል መሪ ቃል ለ 3 ወራት ያወጣውን የህዝብ ንቅናቄ እቅድ ትናንት በጎንደርና ደሴ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ እንዲከናወን በማድረግ ጀመረ። ከትናንቱ ሰልፍ በፊት ፣ ህዝብ ለሰልፍ እንዲወጣ

https://p.dw.com/p/19827

፣ የፓርቲው አባላት ያደረጉት ሰላማዊ የቅሥቀሳ ዘመቻ፣ በገዥው ፓርቲ ወገኖች ልዩ -ልዩ እንቅፋት ተፈጥሮ እንደነበረና ብርቱ ዛቻም ተሠንዛሮ እንደነበረ የሰልፉ አስተባባሪዎች ገልጸዋል። የተጠቀሰው ዓይነት መሰናክል ቢያጋጥምም ፤ የትናንትናው ሰልፍ፤ በሰላም ተጀምሮ በሰላም መደምደሙን ፣የሰልፉ አዘጋጂዎች ለዘጋቢያችን  ለዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ገልጸውለታል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ