ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ በጎንደርና ደሴ
ሰኞ፣ ሐምሌ 8 2005ማስታወቂያ
፣ የፓርቲው አባላት ያደረጉት ሰላማዊ የቅሥቀሳ ዘመቻ፣ በገዥው ፓርቲ ወገኖች ልዩ -ልዩ እንቅፋት ተፈጥሮ እንደነበረና ብርቱ ዛቻም ተሠንዛሮ እንደነበረ የሰልፉ አስተባባሪዎች ገልጸዋል። የተጠቀሰው ዓይነት መሰናክል ቢያጋጥምም ፤ የትናንትናው ሰልፍ፤ በሰላም ተጀምሮ በሰላም መደምደሙን ፣የሰልፉ አዘጋጂዎች ለዘጋቢያችን ለዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ገልጸውለታል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ