የመድረክ አዲስ አመራር
ሰኞ፣ ሐምሌ 10 2009ማስታወቂያ
የተለያዩ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የሚያስተባብረው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ በአጭሩ (መድረክ) አዲስ የአመራር አባላትን መርጧል። መድረክ ባለፈው ቅዳሜ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ከመረጣቸው መካከል አዲስ ፕሬዝዳንት ዋና ፀሀፊ እና ምክትል ዋና ፀሀፊ ይገኙበታል። ጉባኤውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ አለው።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ