1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመድረክ አዲስ አመራር

ሰኞ፣ ሐምሌ 10 2009

መድረክ ባለፈው ቅዳሜ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ከመረጣቸው መካከል አዲስ ፕሬዝዳንት ዋና ፀሀፊ እና ምክትል ዋና ፀሀፊ ይገኙበታል።

https://p.dw.com/p/2ggVI
12.06.2013 DW Online Karten Basis Äthiopien Englisch

Beri AA (Medreks neue Führung und die Verhandlung mit EPRDF) - MP3-Stereo

የተለያዩ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የሚያስተባብረው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ በአጭሩ (መድረክ) አዲስ የአመራር አባላትን መርጧል። መድረክ ባለፈው ቅዳሜ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ከመረጣቸው መካከል አዲስ ፕሬዝዳንት ዋና ፀሀፊ እና ምክትል ዋና ፀሀፊ ይገኙበታል። ጉባኤውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ አለው። 
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ 
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ