መድረክና ስሞታው፣11 የካቲት 2002ሐሙስ፣ የካቲት 11 2002የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድንት መድረክ(መድረክ) ትናንት በጽ/ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ፣ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ፣ በጠላትነት ፈርጆ ለምርጫ የማደርገውን ዝግጅት እያወከብኝ ነው ሲል ማማረሩን ታደሰ እንግዳው የላከልን ዘገባ ያስረዳል።https://p.dw.com/p/M4kZምስል picture alliance/dpaማስታወቂያመድረክ « የፖለቲካ ምኅዳሩ፣ ለዴሞክራሲያዊ ምርጫ ክንውን አመቺ ባይሆንም፣ ባለው ጠባብ ዕድል ፣ በምርጫ ለመወዳደር እያደረግሁ ያለሁትን እንቅሥቃሴ በመገደብ ፣ከምርጫው ውድድር እንድወጣ እየተገፋሁ ነው» ማለቱንም ታደሰ ጠቅሷል። ዝርዝሩ እንሆ--- ታደሰ እንግዳው/ተክሌ የኋላ አርያም ተክሌ