1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

መኢአድ በወቅታዊ ጉዳይ

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 11 2008

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት በምኅፃሩ መኢአድ አባላቶቹን ሰብስቦ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አወያየ። በሀገሪቱ በተፈጠረው ግጭት ሕይወታቸውን ላጡትም የሻማ ማብራት ስርዐት አኪያሂዷል።

https://p.dw.com/p/1HRLH
Äthiopien Opposition Partei
ምስል DW/G. T. Hailegiorgis

[No title]

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድትጅት በምኅፃሩ መኢአድ አባላቶቹን ሰብስቦ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አወያየ። በሀገሪቱ በተፈጠረው ግጭት ሕይወታቸውን ላጡትም የሻማ ማብራት ስርዐት አኪያሂዷል። በኢትዮ ሱዳን ድንበር ጉዳይም ተወያይቷል። መኢአድ ወደፊት እወስዳቸዋለሁ ያላቸውን አቋሞቹንም መወሰኑ ተገልጧል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ