1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣንናትን ጨምሮ 13 ሰዎችን ያዘ

ቅዳሜ፣ ግንቦት 3 2005

የፌዴራሉ የስነ ምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሽን የገቢዎች ጉምሩክ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታን እንዲሁም፣ምክትል ዳይሬክተሩን አቶ ገብረዋህድ ወልደ ጊዮርጊስን ጨምሮ

https://p.dw.com/p/18WEe
***ACHTUNG: Das Foto darf nur für die Rubrik "Der Blick aus meinem Fenster" verwendet werden*** Thema: Der Blick aus meinem Fenster: Addis Abeba, Äthiopien Foto: Solomon Mengist .
ምስል Solomon Mengist

13 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉ ተገለፀ እዚህ እስቱድዮ ከመግባቴ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት፤ የአዲስ አበባዉን ወኪላችንን ዮሃን ገ/እግዚአብሄርን በስልክ አግኝተነዉ ነበር።

ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር

አዜብ ታደሰ

መስፍን መኮንን