ሕጻናት ገዳይ በሽታዎች2 ሐምሌ 2005ማክሰኞ፣ ሐምሌ 2 2005ተቅማጥና የሳንባ ምች አፍሪቃ እና እስያ ዉስጥ የብዙ ሕፃናትን ህይወት የሚቀጥፉ በሽታዎች በመሆናቸዉ ይታወቃሉ። የአምስት ዓመት የልደት በዓላቸዉን ሳያከብሩ የሚቀጠፉት ሕፃናትን ለመታደግ የተለያዩ ጥረቶች በመንግስታትና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ይከናወናሉ። በዚህ ረገድ ከፍተኛ ሥራ ሊሠራባቸዉ ከሚገባ አካባቢዎች ኢትዮጵያ አንዷ ናት።https://p.dw.com/p/194izማስታወቂያ