ለቱኒዚያ ነፃነት ልዪ ሚና የተጫወተችው ሊና ቤን ሜህኒ
ሰኞ፣ ሰኔ 13 2003ማስታወቂያ
በቱኒዚያ ፈላጭ ቆራጩን አገዛዝ ከስልጣን ለማስወገድ ለተካሄደዉ አመፅ መረጃዎችን በማሰራጨት ላበረከተችዉ አስተዋፅኦ ዛሬ በተከፈተዉ የዶቸ ቬለ አለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኸን መድረክ ጉባኤ ላይ ተሸላሚ ሆናለች። የ 28 አመቷ ሊና መረጃዎችን በአረብኛ፤ ፈረንሳይኛና እንግሊዘኛ ቋንቋዎች በያስሚን ንቅናቄ ጊዜ ። ሊና በቱኒዚያ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም አገሮች ለዚህ ድፍረት የተላበሰ አስተዋፅኦዋ እውቅና አግኝታለች። ሸምሰላሲል አያሪ ስለ ወጣቷን ተሳትፎ የፃፈችው አጭር ዘገባ አለ።
ልደት አበበ
አርያም ተክሌ