1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለሕክምና ጥያቄ የረሀብ አድማ

ዓርብ፣ ሰኔ 24 2008

የቀድሞዉ የአንድነት ለዴሞክራሲ እና ለፍትህ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት አቶ ሀብታሙ አያሌዉ ተገቢዉን ሕክምና ዉጭ ሀገር ሄደዉ እንዲታከሙ የሚጠይቅ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ዘመቻ ትናንት ማምሻዉን ተጀምሯል።

https://p.dw.com/p/1JHba
Journalisten und Politiker in Kenia Kampagne
ምስል DW/F.Girma

[No title]

ናይሮቢ ኬንያ ዉስጥ በስደት የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ጋዜጠኞች እና ፖለቲከኞችም የረሀብ አድማን ያከለ ጥሪያቸዉን ዛሬ ማቅረባቸዉ ተሰምቷል። እዚያ የሚገኘዉን ጋዜጠኛ ፋሲል ግርማን ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሞ በስልክ አነጋግሬዉ ነበር።

ፋሲል ግርማ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ