ኅብረተ ሰብጎንደር ከተማ የከባድ ዝናም አደጋTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoኅብረተ ሰብYohanes G. Egiziabher/Mantegaftot Sileshi Siyoum17 ሰኔ 2009ቅዳሜ፣ ሰኔ 17 2009https://p.dw.com/p/2fKVwማስታወቂያጎንደር ከተማ አዘዞ በሚባለው እና በአካባቢው ገጠራማ ሥፍራዎች ዛሬ ከሰአት በኋላ ከአንድ ሰአት በላይ በጣለው ከባድ ዝናም የአንድ ሰው ሕይወት ሲጠፋ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ተገለጠ። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ማንተጋፍቶት ስለሺ