ጀርመን እና የፀጥታው ጥበቃ ርምጃ
ረቡዕ፣ ኅዳር 8 2008ማስታወቂያ
የፓሪስን ጥቃት ተከትሎ፣ የጀርመን መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል፣ የሃገር አስተዳደሩ ሚንስትር ቶማስ ደ ሜዝየር እና ሌሎች ከፍተኛ ባለሥልጣናት ለሽብርተኝነት እንደማይንበረከኩ ለማሳየት በሀኖፈር ስቴድየም በመገኘት ይከታተሉታል ተብሎ የተጠበቀው ጨዋታ ሊጀመር ጥቂት ጊዜ ሲቀረው ነበር ። ጨዋታውን መሰረዝ ለምን አስፈለገ? በተጨባጭ የታወቀ ጉዳይ አለ? የበርሊኑን ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል እንደሚከተለው አስረድቶዋል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ