1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዶቸ ቬለ አካደሚ ዉይይት

ረቡዕ፣ ግንቦት 15 2010

ዶይቸ ቬለ አካዳሚ የተባለዉ የጋዘጠኞች ማስተማሪያ እና ማሰልጠኛ ተቋም ዛሬ በኢትዮጵያ የፕረስ እና የማሕበራዊ መገኛ ዘዴዎች ነፃነት ላይ ያተኮረ ዉይይት አዘጋጅቶ ነበር።

https://p.dw.com/p/2yD7X
Grafik der DW Akademie
ምስል DW

(Q&A) DW Akademi-Diskussion Pressefreiheit in Äthiopien - MP3-Stereo

                           
ዶይቸ ቬለ አካዳሚ የተባለዉ የጋዘጠኞች ማስተማሪያ እና ማሰልጠኛ ተቋም ዛሬ በኢትዮጵያ የፕረስ እና የማሕበራዊ መገኛ ዘዴዎች ነፃነት ላይ ያተኮረ ዉይይት አዘጋጅቶ ነበር።የጋዜጠኝነት ሙያ ለመማር ከተለያዩ ሐገራት ከመጡ 25 ተማሪዎች ጋር ዉይይቱን ያደረጉት የአማርኛዉ ክፍል ኃላፊ ሉድገር ሻዶምስኪ እና ተስፋአለም ወልደየስ ናቸዉ።የኢትዮጵያ መንግሥት የፕረስ ነፃነትን ክፉኛ ከሚያፍኑ ጥቂት መንግሥታት አንዱ መሆኑን አንዳዶቹ ተማሪዎቹ ሲሰሙ ለማመን እስኪቸግራቸዉ ድረስ ተገርመዋል-ተስፋዓለም እንደነገረን።

ተስፋዓለም ወልደየስ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ