1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን ብሔራዊ የእግርt ኳስ ቡድን የቫቲካን ጉብኝት  

ሰኞ፣ ኅዳር 5 2009

የሮማዉ ካቶሊካዊ ቤተ-ክርስትያን ርዕሰ ሊቃነ - ጻጻሳት ፍራንሲስ የጀርመን ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድንን ዛሬ ባቲካን ላይ ተቀብለዉ አነጋገሩ። በአሰልጣኝ ዮአሂም ሎቨ የተመራዉ የጀርመኑ ብሔራዊ የእግርኳስ ቡድን ትዉልደ አርጀንቲናዉን ርዕሰ ሊቃነ-ጻጻሳት  ሲጎበኝ ይህ የመጀመርያዉ መሆኑ ነዉ።  

https://p.dw.com/p/2SgOg
Vatikan Papst Franziskus empfängt deutsche Fußball-Nationalmannschaft
ምስል picture-alliance/Catholic Press Photo/IPA

 

የጀርመን ብሔራዊ ቡድን የዛሬ ሁለት ዓመት ሬዮ ጌዤኔሮ ላይ የዓለም እግር ኳስ  ዋንጫ ከአርጀንቲና ጋር ቀርቦ አርጀንቲናን በማሸነፍ ዋንጫ መዉሰዱ ይታወቃል። የጀርመን ብሔራዊ ቡድን ወደ ኢጣልያ ያቀናበት ምክንያት ምን ይሆን? ስቱድዮ ከመግባታችን በፊት የሮማዉን ወኪላችንን በስልክ ጠይቀነዉ ነበር።  


ተክለዝጊ ገብረእየሱስ


አዜብ ታደሰ    
ነጋሽ መሐመድ