ፖለቲካየታኅሳስ 24 ቀን 2010 ዓ.ም. የዜና መጽሔትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካTesfalem Waldyes Erago24 ታኅሣሥ 2010ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 24 2010በዕለቱ የዜና መጽሔት ቅድሚያውን የሚወስደው የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ባወጣው መግለጫ ላይ የፖለቲካ አራማጆች እና ታዛቢዎች የሰጡት አስተያየት ነው፡፡ በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ቀውስ ዙሪያ የተጠናቀረው ትንታኔ ይከተላል፡፡ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ስለቀጠለው ተቃውሞ እና በኡጋንዳ የስደተኞች መጠለያዎች ስላለው የውሃ ችግር የሚዳስሱ ዘገባዎችም ተካትተዋል፡፡ https://p.dw.com/p/2qFUyማስታወቂያ