የዚምባቡዌ ፖለቲካዊ ቀዉስ
ሐሙስ፣ ኅዳር 7 2010ማስታወቂያ
የዚምባቡዌ ተቃዋሚ ፓርቲ የጦሩን እርምጃ ባይቃወምም ባስቸኳይ የሽግግር መንግስት እንዲመሠረት ጠይቋል። ደቡብ አፍሪቃ መከላከያ ሚንስትሯን ወደ ሐራሬ ልካለች። SADEC በሚል የእንግሊዝኛ ምሕፃረ ቃል የሚጠራዉ የደቡባዊ አፍሪቃ የልማት ማሕበረሰብ አባል መንግስታት በጉዳዩ ላይ ተነጋግረዋል ።የአዉሮጳ ሕብረት በበኩሉ የዜምባቡዌ ሕገ-መንግሥት እንዲከበር አሳስቧል።
ገበያዉ ንጉሴ
ነጋሽ መሀመድ
ሂሩት መለሰ