የዓለም ዜናTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoMantegaftot Sileshi Siyoum26 ሰኔ 2008እሑድ፣ ሰኔ 26 2008የእሥራኤል ጠቅላይ ሚንሥትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ኡጋንዳ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ እና ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ ተገለጠ። በባንግላዴሽ መዲና ዳካ አንድ ምግብ ቤት ውስጥ ለሰአታት እገታ ፈጽመው 20 ሰዎችን የገደሉት አሸባሪዎች በሀገሪቱ እገዳ የተጣለበት ቡድን አባላት ናቸው ተባለ። የኢራቅ መዲና ባግዳድ ውስጥ ዛሬ በተፈጸሙ ተከታታይ የፈንጂ ጥቃቶች የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ120 እንደሚበልጥ ተዘገበ።https://p.dw.com/p/1JIOqማስታወቂያ