1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ሳይንስ

የካንሰር ተመራማሪው የ“ሲድ” ሽልማት አገኙ

Tesfalem Waldyes Eragoረቡዕ፣ ግንቦት 23 2009

በአዳጊነት ዕድሜያቸው ለትምህርት ወደ አሜሪካ ተጉዘው በዚያው የመምህርነት እና የምርምር ስራቸውን የቀጠሉት ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ዛኪ ሸሪፍ በርካታ ሽልማቶችን እና ዕውቅናዎችን ከተለያዩ ተቋማት አግኝተዋል፡፡ በካንሰር በሽታ ላይ በሚያደርጉት ምርምር ይበልጥ የሚታወቁት ኢትዮጵያዊ ምሁር ባለፈው እሁድም ተጨማሪ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ 

https://p.dw.com/p/2dwHt