1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የነአቶበቀለ ገርባ የፍርድ ቤት ውሎ

ሐሙስ፣ መጋቢት 21 2009

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ የወንጀል ችሎት የልደታ ምድብ በነአቶ በቀለ ገርባ ላይ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበው የሲዲ ማስረጃ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ እንዲቀርብ ድጋሚ አዘዘ። የትርጉሙን ስራ እንዲያከናውን የታዘዘው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ድጋሚ ትዕዛዝ እንዲጻፍለት ብይን አስተላልፏል።

https://p.dw.com/p/2aFua
Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል AP

Ber. AA(Bekele Gerbas Gerichtsanhörung) - MP3-Stereo

ዓቃቤ ሕግ ይህን ትዕዛዝ አለማክበሩ ስህተት መሆኑን ችሎቱ ዛሬ አስታውቆ፣ ለሚያዝያ ሁለት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ ተበትኖዋል። የተከሳሽ ጠበቆችም ዓቃቤ ሕግ ስራውን በሚገባ ባለመስራቱ ደንበኞቻቸው ባፋጣኝ ፍትሕ የሚያገኙበትን መብታቸውን ተጋፍቷል ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ