የኢትዮጵያውያን የደም ልገሳ እገዳ መነሳት
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 6 2009ማስታወቂያ
የእስራኤል መንግሥት ደም እንዳይለግሱ የጣለባቸውን እገዳ ማንሳቱ እንዳስደሰታቸዉ በሀገሪቱ የሚገኙ ትዉልደ ኢትዮጵያ ቤተ እስራኤላዉያን ገለጹ። ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን ቤተ እስራኤሎች እርምጃዉ ቢዘገይም አዎንታዊና በሀገሪቱ የሕግ የበላይነት መኖሩን አመላካች ነዉ ብለዋል። ለሰብአዊ መብት ተሟጋቾችና ለመላዉ የሀገሪቱ ዜጎችም ርምጃዉ የሚያስደስት ነዉ ተበሏል። ፀሀይ ጫኔ ዝርዝር ዘገባ አላት ።
ፀሐይ ጫኔ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ