የጀርመኑ ድርጅት ትችት
ዓርብ፣ ነሐሴ 6 2008ማስታወቂያ
በመላዉ ዓለም ለጥፋት አደጋ ለተጋለጡት ሕዝቦች የሚታገለዉ ገዜልሻፍት ፉይር በድሮህተ ፎልከር የተባለዉ ድርጅት የአዉሮጳ ኅብረትም እና የጀርመን መንግሥት እስካሁን ድረስ ምንም ሳይናገሩ ዝም በማለታቸዉ ድርጅቱ ባወጣዉ መግለጫ እንዲህ አይነቱ አቋም ያሳዝናል፤ ያሳፍራል ሲል ተቸ። የድርጅቱ ኃላፊ ለዶቼ ቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ ከአዉሮፓ ኅብረት የወጣዉ መግለጫ ጀርመን ሃገር ዉስጥ ባለፉት ቀናት በጋዜጦች እና ቴሌቪዝን በዚህ ጉዳይ ላይ የቀረቡ ዘገባዎችን የቃኘዉ የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል የድርጅቱን ኃላፊ በማነጋገር ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ