የልማት እንቅስቃሴ እና የዕዳ ጫና፤
ረቡዕ፣ ሐምሌ 20 2008ማስታወቂያ
ከዚህም በተጨማሪ የተደረገዉ ጥናት ለልማቱ የሚበጅ የአማራጭ ስልትም መጠቆሙን በድርጅቱ የዘርፉ ኃላፊ ለዶቼ ቬለ አመልክተዋል። ኃላፊዋ ከዚህም ሌላ በማደግ ላይ የሚገኙ ሃገራት በልማት ስም የተጋፈጡትን የዕዳ ጫና እንዴት ይወጡታል በሚል ላቀረበላቸዉ ጥያቄም ማብራሪያ እንደሰጡት ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ በላከልን ዘገባ ጠቅሷል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ