1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ኅብረት ና ስደተኞች

ሰኞ፣ ጥር 30 2008

የወቅቱ የአዉሮጳ ኅብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ኔዘርላንድ ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ላይ አምስተርዳም ከተማ የኅብረቱ ሀገሮች የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችን ጋብዛ ኅብረቱን እየፈተነዉ በሚገኘዉ የስደተኞች ጉዳይና በኅብረቱና በኢራን መካከል ስለሚኖረዉ አዲስ ግንኙነት አወያያታለች።

https://p.dw.com/p/1Hrfr
Niederlande Amsterdam Außenminister informelles Treffen Sebastian Kurz
ምስል Getty Images/AFP/E. Dunand


በዉይይቱ የቱርክና የባልካን ሀገሮች የዉጭ ጉዳይ ሚንስትሮች የተሳተፉ ሲሆን የዉይይቱ ዓላማ የስደተኞች ችግር የሁሉም ችግር መሆኑን የበለጠ በመገንዘብ የኅብረቱ አባል ሀገሮችም ሆኑ አዋሳኝ እጩ አባል ሃገሮች ተባብረዉና በቅንጅት በመሥራት ሁሉም ኃላፊነታቸዉን እንዲወጡ የጋራ መግባባት ለመፍጠር መሆኑ ተነግሮአል። ዝርዝሩን የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ልኮልናል


ገበያዉ ንጉሴ


አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ