1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአምቦ መስመር ዝግ ነዉ

ዓርብ፣ ጥቅምት 17 2010

ትናንት በተፈጠረ ግጭት ቢያንስ አስራ-አምስት ሰዎች መገደላቸዉ እና 20 መቁሰላቸዉ ተዘግቦ ነበር። የምዕራብ ኦሮሚያ ከተማ አምቦን ከአዲስ አበባ የሚያገናኘዉ የመኪና መንገድ ዛሬም ተዘግቶ ነዉ የዋለዉ።

https://p.dw.com/p/2mdV9
Äthiopien Proteste | Ambo Town
ምስል DW/M. Yonas Bula

(Q&A) Ambo-Unruhe - MP3-Stereo

 በአምቦ ከተማ ወጣቶች እና በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት ፀጥታ አስከባሪዎች መካከል ትናንት በተፈጠረ ግጭት ቢያንስ አስራ-አምስት ሰዎች መገደላቸዉ እና 20 መቁሰላቸዉ ተዘግቦ ነበር። ዛሬ ከአዲስ አበባ ወደ አምቦ ለመጓዝ የሞከረዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር መንገድ በመዘጋቱ ከግማሽ መንገድ ለመመለስ ተገድዷል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ