የአሜሪካ ተጨማሪ የስልጠና ድጋፍ ለአፍሪቃ
ሰኞ፣ መስከረም 24 2008ማስታወቂያ
በሰባኛዉ የተመድ ጉባኤ ጎን ለጎን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳሉት አሜሪካ በተለይ ለዩጋንዳ፣ ኬንያ፣ ኢትዮጵያና ሶማሊያ የምታደርገዉን ወታደራዊ የጦር መሣሪያ ድጋፍና ስልጠና አጠናክራ ትቀጥላለች። በተጨማሪም ጠንካራ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ተቋማት እንዲገነቡና ፍትሃዊ ምርጫ በአህጉሪቱ እንዲካሄድ ዩናይትድ ስቴትስ የበኩሏን አስተዋፅኦ እንደምታደርግ ሚኒስትሯ ተናግረዋል። ከዋሽንግተን ዲሲ ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ዝርዝሩን ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ