ፖለቲካየኑሮ ውድነት እና የዋጋ ግሽበት በኢትዮጵያTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካHirut Melesse10 መጋቢት 2009እሑድ፣ መጋቢት 10 2009በቅርቡ በተለይ ለመንግሥት ሠራተኞች የደሞዝ ማስተካከያ መደረጉ ፣ ሐገሪቱን በከፊል የመታው ድርቅ እና የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች የሁዳዴ ጾም መግባቱ በመሠረታዊ ሸቀጦች አትክልት እና ፍራፍሬዎች ላይ ለታየው የዋጋ ጭማሪ እንደ ምክንያት የሚጠቅሱ አሉ ።https://p.dw.com/p/2ZSBBማስታወቂያ