የቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የሽኝት ሥነ-ስርዓት
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 17 2010ማስታወቂያ
በትናንትናው ዕለት አዲሱ የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ለቀድሞው የስልጣን አቻቸው አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ እና ለባልተቤታቸው ወይዘሮ ሮማን ተስፋዬ በብሔራዊ ቤተ መንግሥት የክብር የሽኝት ስነ ስርዓት አድርገዋል። ሽልማትም ሰጥተዋል። እንዲያም ሆኖ ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሽልማት መሰጠቱ የተለያየ አመለካከት አስከትሏል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ