የሶማሊያ እና የአረብ ኤሚሬቶች ዉዝግብ
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 9 2010ማስታወቂያ
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በበኩሏ ከሶማሊያ መንግሥት ጋር ያላትን ግንኙነት ማቋረጥዋን ትናንት አስታዉቃለች። የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት የሁለቱ መንግሥታት ጠብ የፋርስ ባሕረ ሰላጤ ቀዉስ፤ የየመኑ ጦርነት እና የዱባዩ የወደብ ድርጅት የበርበራ ወደብን መኮናተሩ ያስከተለዉ መዘዝ ነዉ።
ቻላቸዉ ታደሰ
ነጋሽ መሀመድ