የስደት መንስኤን የመረመረዉ ጉባኤ በዘሄግ
ረቡዕ፣ የካቲት 21 2010ማስታወቂያ
በስብሰባዉ ተመራማሪዎች የመንግሥት እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች ተገኝተዋል። ለስደት እና ፍልሰት ምክንያት የሆኑ ዉስጣዊ እና ዉጫዊ ምክንያቶች፤ የድንበር ፖለቲካ በስደት እና ፍልሰት ላይ ስላለዉ ተጽዕኖ፤ በስደተኞች ላይ የሚደርስ የአዕምሮ ጭንቀት፤ በስደተኞች እና በዉሳኔያቸዉ ላይ እንዲሁም በራሱ በራሱ በፍልሰት እና ስደት ቀጣይነት እና ስላለው የሚያስረዱ ጥናቶች ቀርበዋል። ከብራስልስ ዘጋቢያችን ገበያዉ ንጉሤ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ