1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ ዉዝግብ

ረቡዕ፣ መጋቢት 21 2008

የሰማያዊ ፓርቲ የሥነስርዓት ኮሚቴ በፓርቲዉ ሊቀመንበር እና በሌሎች ሦስት የአመራር አባላት ላይ ያስተላለፈዉ የእገዳና ማባረር ዉሳኔ የፓርቲዉ የኦዲት ኮሚሽን ተፈፃሚ እንዳይሆን አገደ።

https://p.dw.com/p/1IMHb
Äthiopien vor der Wahl Blaue Partei Anhänger in Addis Abeba
ምስል Reuters/Tiksa Negeri

[No title]

የፓርቲዉ የኦዲት ኮሚሽን ዛሬ ባካሄደዉ ስብሰባ ዉሳኔዉ ተግባራዊ እንዳይሆን በመወሰን በቅርቡ በጉዳዩ ላይ ጥልቀት ያለዉ ምርመራ አካሂዶ የመጨረሻ ዉሳኔ እንደሚያስተላልፍም ገልጿል። የፓርቲዉ የሥነስርዓት ኮሚቴ በበኩሉ የኮሚሽኑ ዉሳኔ እንዳልደረሰዉ እና በሥራዉ ላይ ግን ጣልቃ መግባት እንደማይችል ተናግሯል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ