የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ
ማክሰኞ፣ ግንቦት 14 2010ማስታወቂያ
ፓርቲው ከገዚው ፓርቲ ለቀረበለት የእንደራደር ጥያቄም፣ ድርድሩ በገለልተኛ ወገን አደራዳሪነት እስከተካሄደ እና ሁሉንም ይመለከተናል የሚሉ ወገኖችን፣ ሰላማዊ እና የትጥቅ ትግል የሚያካሂዱትንም ሳይቀር የሚያሳትፍ እስከሆነ ድረስ ፈቃደኛ መሆኑን በመግለጽ ምላሽ መስጠቱን አስታውቋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ