የሩስያ እና ምዕራባውያን ፍጥጫ
ዓርብ፣ ሚያዝያ 5 2010ማስታወቂያ
የሶሪያ ተቃዋሚዎች እና የመብት ተከራካሪዎች እንደሚገልጹት ከሆነ በተቃዋሚዎች ይዞታ ስር በሆነችው ዱማ ከተማ ከአየር በተጣለ የኬሚካል ቦምብ ከ50 በላይ ሰዎች ሲሞቱ ከ500 በላይ ደግሞ በመመረዝ ለስቃይ ተዳርገዋል። የብራሰልሱ ወኪላችን ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።
ገበያው ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ
የሶሪያ ተቃዋሚዎች እና የመብት ተከራካሪዎች እንደሚገልጹት ከሆነ በተቃዋሚዎች ይዞታ ስር በሆነችው ዱማ ከተማ ከአየር በተጣለ የኬሚካል ቦምብ ከ50 በላይ ሰዎች ሲሞቱ ከ500 በላይ ደግሞ በመመረዝ ለስቃይ ተዳርገዋል። የብራሰልሱ ወኪላችን ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።
ገበያው ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ