የስራ ማቆም አድማ በኦሮሚያ ክልል መቀጠሉ
ሐሙስ፣ ነሐሴ 18 2009ማስታወቂያ
የአድማውን ጥሪ የተቀበሉ ሰዎች አድመው ሲውሉ በሌሎች ደግሞ የወትሮው እንቅስቃሴ እንደበፊቱ እንደቀጠለና የፀጥታው ቁጥጥር ተጠናክሮ መዋሉ ተሰምቷል። የአዲስ አበባ ወኪላችን ወደ አንዳንዶቹ ከተሞች በመጓዝ ሁኔታውን ተከታትሎዋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ
የአድማውን ጥሪ የተቀበሉ ሰዎች አድመው ሲውሉ በሌሎች ደግሞ የወትሮው እንቅስቃሴ እንደበፊቱ እንደቀጠለና የፀጥታው ቁጥጥር ተጠናክሮ መዋሉ ተሰምቷል። የአዲስ አበባ ወኪላችን ወደ አንዳንዶቹ ከተሞች በመጓዝ ሁኔታውን ተከታትሎዋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ