1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ቅኝት

ዓርብ፣ ሚያዝያ 6 2009

https://p.dw.com/p/2bFC0

በኢትዮጵያ የወጣቶች ሥራ አጥነት መቀነሱን ያተተው የኳርትዝ ዳት ካም የኢንተርኔት ጽሑፍ መተቸቱ፤ የሐብታሙ አያሌው የአሜሪካ ንግግር እና የጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ የእስር ቤት ደብዳቤ በዛሬው የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ፕሮግራም የምንዳስሳቸው ርእሰ ጉዳዮች ናቸው።