1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኮሚቴው ለኢትዮጵያ ለውጥ ድጋፉን ገልጿል።

ሐሙስ፣ ሰኔ 14 2010

ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ አቡበከር አሕመድ ዛሬ ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ እንዳሉት ኮሚቴው አምስት ዋና ዋና ነጥቦችን ያካተተ ደብዳቤ ነው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የላከው። ይዘቱም ከዚህ ቀደም የቀረቡት የሙስሊሙ ህብረተሰብ ጥያቄዎች እንዲመለሱ የሚጠይቅ  እና በኢትዮጵያ ለተጀመረው ለውጥ ድጋፍ እንደሚሰጥ የሚገልጽ መሆኑንም ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/302Np
Äthiopien Begnadigung von Häftlingen
ምስል DW/Y. Geberegziabeher

ኮሚቴው ለኢትዮጵያ ለውጥ ድጋፉን ገልጿል።

የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ የአመራር አባላት ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ኮሚቴው ለኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አሕመድ ስለላከው ደብዳቤ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ አቡበከር አሕመድ ዛሬ ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ እንዳሉት ኮሚቴው አምስት ዋና ዋና ነጥቦችን ያካተተ ደብዳቤ ነው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የላከው። ይዘቱም ከዚህ ቀደም የቀረቡት የሙስሊሙ ህብረተሰብ ጥያቄዎች እንዲመለሱ የሚጠይቅ  እና በኢትዮጵያ ለተጀመረው ለውጥ ድጋፍ እንደሚሰጥ የሚገልጽ መሆኑንም ተናግረዋል።  

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ