የመድረክ ጉባኤ እና የድርድር ጉዳይ
ሰኞ፣ ግንቦት 27 2010ማስታወቂያ
መድረክ ከመንግሥት ጋር ለመወያየት በሀገሪቱ ላይ የተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲነሳ ላቀረበው ጥያቄ ፈጣን ምላሽ ማግኘቱን የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር እና የውች ግንኙነት ኃላፊው ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ለዶይቸ ቬለ አመልክተዋል። በመጪዉ ምርጫ የመሳተፉ ጥያቄ መድረክ በድርድሩ ውስጥ ከገባ በኋላ እንደሚመዝነውም ገልጸዋል። መድረክ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጎስ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ